የዚህ ድህረ ገጽ ዋና ዓላማ ኢትዮጵያ ከተለያዩ የዓለማችን አገራት ጋር የፈጠረችው ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ትስስር በዘላቂነት እየጠነከረ እንዲሄድ በመረጃ ልውውጥ ለካፒታል ፍሰት ምቹ ሁኔታን መፍጠር ሲሆን በዚህም ከተሞች የዕድገትና የብልጽግና ማዕከልነት ሚናቸውን እንዲጫወቱ ማገዝ ነው፡፡
The Objective of this web page is to strengthen the overall socio-Economic linkage of Ethiopia with the other world countries aiming at creating favorable condition for capital flow through strong information network so that cities of Ethiopia play their role as the center and the engine of growth and prosperity